በአማራ  ክልል ጤና ቢሮ ጽ/ቤት ኃላፊ ሲ/ር ክሽን ወልዴ የተመራ  የድጋፍ ቡድን : ድርጂታችንን  ጎብኝተዋል እንዲሁም ለድርጂታችን  ሜዴክስ  ገንቢ በሆኑ ሀሳቦች ዙሪያ ውይይት አድርገዋል ። በውይይቱም የድርጂታችን ሜዴክስ ዲያግኖስቲክ ዋና ስራ አስኪጅያ የሆኑትን ዶክተር ብዙአየሁ ጋሻው ጨምሮ ሌሎች የድርጂቱ  ስራተኞች በተገኙበት  መልካም  የሆነ  ውይይት አድርገዋል። በውይይቱም  ሜዴክስ  ለክልሉ  ጤና ተቋማት እና ህዝብ፡ በከፍተኛ  ሁኔታ ችግር የሆነውን ፡ መሰረታዊ  የመድሃኒት አቅርቦት አገልግሎቱን አድንቀው  እንዲሁም  በአጭር ጊዜ ውስጥ ተቋቁሞ እየሄደበት ያለውን  እምርታ  አጠናክሮ  እንዲቀጥል  ተመላክቷል። በተጨማሪም  አጣምሮ  የያዘውን የማንፋክቸሪ  ኢንዱስትሪ  አገልግሎቱን  በዚሁ  ተጠናክሮ  እንዲቀጥል  ገንቢ  ምክረ ሀሳቦችን  ተስጥተዋል። 15/04/2018 ሜዴክስ ባህርዳር

Leave a Comment

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Scroll to Top